
The episode discusses a digital platform created by two Ethiopian youths to simplify the process of obtaining phone numbers and addresses in Ethiopia.
ኢትዮጵያ ውስጥ ስልክ እና አድራሻ ማግኘት ተቸግረዋል? ብሩክ ጌታቸው እና ብሩክ እንድሪያስ በተባሉ ሁለት ወጣቶች የተሰራው ዲጅታል መድረክ ችግሩን የሚፈታ ይመስላል። ዲጅታል መድረኩ በኢትዮጵያ የሚገኙ የአገልግሎት መስጫ ተቋማት፣የአደጋ ጊዜ ቁጥሮችን እና አድራሻዎችን በቀላሉ ተደራሽ የሚያደርግ መሆኑተገልጿል።
Explore listener stats, chart rankings, contacts and more on the በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche Welle podcast page.