
የ115 ሀገራት ባለሙያዎች በተሳተፉበት ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር ያሸነፈው ኢትዮጵያዊ ወጣት
From በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche Welle by DW
May 13, 2026 · 11 min
About this episode
24-year-old ናትናኤል ጌጤነው wins a global technology competition.
ናትናኤል ጌጤነው የተባለ 24 ዓመት ወጣት ሰሞኑን አማዞን ባዘጋጀው ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ውድድር አሸናፊ ሆኗል። ወጣቱ አሸናፊ የሆነው አይቪ የተባለ ለትምህርት አጋዥ የሆነና ያለኢንተርኔት የሚሰራ የሰውሰራሽ አስተውሎት ዲጅታል መድረክ በመፍጠር ነው። ወጣቱ ለወደፊቱም ኢትዮጵያን የሰውሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ማዕከል የማድረግ ህልም አለው።
People in this episode
Guest: ናትናኤል ጌጤነው
Topics covered
- technology competition
- youth innovation
- Ethiopian achievements
Keywords
- Ethiopia
- technology
- competition
- youth
- innovation
Mentioned in this episode
Organizations: አማዞን
Products: አይቪ
Places: ኢትዮጵያ
More episodes of በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche Welle
- ቲክ ቶክ፣ ፌስቡክ እና ዩቱዩብ ሱስ የሚሆኑት ለምንድነው? · June 10, 2026 · 11 min
- ድምፅ እና ምስል የሚቀርፁት የዓይን መነፅሮች · May 27, 2026 · 11 min
- ድምፅ እና ምስል የሚቀርፁት የዓይን መነፅሮች · May 27, 2026 · 11 min
- ምርጫ እና ዲጂታል ቴክኖሎጂ · May 20, 2026 · 12 min
- ምርጫ እና ዲጂታል ቴክኖሎጂ · May 20, 2026 · 12 min
- የሳይበር ጉልበተኞች ጥቃት በወጣት ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ላይ · May 6, 2026 · 12 min
Explore listener stats, chart rankings, contacts and more on the በሳይንስ እና ቴክኒክ ላይ ያተኩራል። | Deutsche Welle podcast page.