የግንቦት 10 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

የግንቦት 10 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ

From ስፖርት | Deutsche Welle by DW

May 18, 2026 · 10 min

About this episode

The episode discusses the achievements of Ethiopian and Eritrean athletes in recent competitions and highlights upcoming Premier League matches.

ጋና አክራ ውስጥ በተከናወነው የአፍሪቃ አትሌቲክስ ፉክክር ኢትዮጵያ በሜዳሊያ ብዛት በ3ኛ ደረጃ አጠናቅቃለች ። ኤርትራ በ1 ብቸኛ ግን ደግሞ በወርቅ ሜዳሊያ 16ኛ ደረጃ አግኝታ የወርቅ ሜዳሊያ ማግኘት የተሳናት አስተናጋጇ ጋናን በልጣለች ። በፕሬሚየር ሊጉ ዛሬ ማታ መሪው አርሰናል እንዲሁም ነገ ተከታዩ ማንቸስተር ሲቲ ወሳኝ ጨዋታ አላቸው ።

Topics covered

  • African athletics
  • Ethiopian sports
  • Eritrean achievements
  • Premier League
  • sports news

Keywords

  • Ethiopia
  • Eritrea
  • African athletics
  • Premier League
  • sports news

Mentioned in this episode

Organizations: አፍሪቃ አትሌቲክስ, አርሰናል, ማንቸስተር ሲቲ

Places: ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ጋና

More episodes of ስፖርት | Deutsche Welle

Explore listener stats, chart rankings, contacts and more on the ስፖርት | Deutsche Welle podcast page.