
About this episode
The episode discusses the achievements of Ethiopian and Eritrean athletes in recent competitions and highlights upcoming Premier League matches.
ጋና አክራ ውስጥ በተከናወነው የአፍሪቃ አትሌቲክስ ፉክክር ኢትዮጵያ በሜዳሊያ ብዛት በ3ኛ ደረጃ አጠናቅቃለች ። ኤርትራ በ1 ብቸኛ ግን ደግሞ በወርቅ ሜዳሊያ 16ኛ ደረጃ አግኝታ የወርቅ ሜዳሊያ ማግኘት የተሳናት አስተናጋጇ ጋናን በልጣለች ። በፕሬሚየር ሊጉ ዛሬ ማታ መሪው አርሰናል እንዲሁም ነገ ተከታዩ ማንቸስተር ሲቲ ወሳኝ ጨዋታ አላቸው ።
Topics covered
- African athletics
- Ethiopian sports
- Eritrean achievements
- Premier League
- sports news
Keywords
- Ethiopia
- Eritrea
- African athletics
- Premier League
- sports news
Mentioned in this episode
Organizations: አፍሪቃ አትሌቲክስ, አርሰናል, ማንቸስተር ሲቲ
Places: ኢትዮጵያ, ኤርትራ, ጋና
More episodes of ስፖርት | Deutsche Welle
- የሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · June 8, 2026 · 9 min
- የሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · June 8, 2026 · 9 min
- የግንቦት 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · May 25, 2026 · 10 min
- የግንቦት 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · May 25, 2026 · 10 min
- ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ · May 18, 2026 · 10 min
- ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ · May 11, 2026 · 10 min
Explore listener stats, chart rankings, contacts and more on the ስፖርት | Deutsche Welle podcast page.