"እስልምናን አያይዞ የተወሰኑ የትግራይ አባቶች አቋም 'አክሱምን ቅድስት ከተማ፤ እንደ ቫቲካን ራሷን የቻለች እናደርጋታለን' ከሚል የመነጨ ነው" ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል

"እስልምናን አያይዞ የተወሰኑ የትግራይ አባቶች አቋም 'አክሱምን ቅድስት ከተማ፤ እንደ ቫቲካን ራሷን የቻለች እናደርጋታለን' ከሚል የመነጨ ነው" ደራሲ ተሾመ ብርሃኑ ከማል

From SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ by SBS

June 11, 2026 · 14 min

About this episode

ተሾመ ብርሃኑ ከማል የአክሱም ተማሪዎች የሂጃብ ጥያቄ እና የፖለቲካ ሕመሙ ምልክት ይወያዩበታል።

አንጋፋ ጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ የእስልምና ጉዳዮች ተመራማሪና የታሪክ አጥኚ አቶ ተሾመ ብርሃኑ ከማል፤ በቅርቡ "የአክሱም ተማሪዎች የሂጃብ ጥያቄ የፖለቲካ ሕመሙ ምልክት ወይስ እራሱ ሕመሙ ነው?" በሚል መጠይቅ ለሕትመት ያበቁትን ተከታይ መጣጥፋቸውን ጭብጦች ነቅሰው ያስረዳሉ። ተጨማሪ ያድምጡ

People in this episode

Guest: ተሾመ ብርሃኑ

Topics covered

  • እስልምና
  • ታሪክ
  • ፖለቲካ
  • ተማሪዎች
  • ጥያቄ
  • ሕመሙ

Keywords

  • እስልምና
  • ታሪክ
  • ትግራይ
  • አክሱም
  • ፖለቲካ
  • ጥያቄ

Mentioned in this episode

Books & works: እስልምና

Places: አክሱም, ቫቲካን, ትግራይ

More episodes of SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

Explore listener stats, chart rankings, contacts and more on the SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ podcast page.