
About this episode
The episode discusses the recent match between Arsenal and Atletico Madrid in the European Champions League and touches on Ethiopian athletics.
በአውሮጳ ሻምፒዮንስ ሊግ እግር ኳስ በነገው ምሽት አርሰናል እና አትሌቲኮ ማድሪድ ይፋለማሉ ። የአትሌቲኮ ማድሪዱ አንቷን ግሪዝማን በሻምፒዮንስ ሊግ ፍጻሜ ያላጠናቀቀውን የቤት ሥራ ነገ ማታ አርሰናል ላይ ለመፈጸም ዝቷል ። የዕድሜ ጉዳይ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ እጅግ አነጋጋሪ ኹኗል ። ሙሉውን ዘገባ በድምፅና በጽሑፍ በማገናኛው ማግኘት ይቻላል ።
Topics covered
- football
- European Champions League
- Ethiopian athletics
- Arsenal
- Atletico Madrid
Keywords
- Arsenal
- Atletico Madrid
- Champions League
- Ethiopian athletics
- football news
Mentioned in this episode
Organizations: አርሰናል, አትሌቲኮ ማድሪድ
Places: ኢትዮጵያ
More episodes of ስፖርት | Deutsche Welle
- የሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · June 8, 2026 · 9 min
- የሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · June 8, 2026 · 9 min
- የግንቦት 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · May 25, 2026 · 10 min
- የግንቦት 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · May 25, 2026 · 10 min
- የግንቦት 10 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ · May 18, 2026 · 10 min
- ሣምንታዊ የስፖርት ዘገባ · May 18, 2026 · 10 min
Explore listener stats, chart rankings, contacts and more on the ስፖርት | Deutsche Welle podcast page.