"ለእኔ ገብረክርስቶስ ደስታ በጣም ሀገራዊም፤ ዘመናዊም ነው። በሥራዎቹ ውስጥ የቀረርቶ፣ ፉከራና የቅኔ መንፈስም ይታየኛል" ከበደች ተክለአብ

"ለእኔ ገብረክርስቶስ ደስታ በጣም ሀገራዊም፤ ዘመናዊም ነው። በሥራዎቹ ውስጥ የቀረርቶ፣ ፉከራና የቅኔ መንፈስም ይታየኛል" ከበደች ተክለአብ

From SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ by SBS

May 8, 2026 · 12 min

About this episode

The episode features a discussion on the artistic and cultural contributions of ገብረክስቶስ ደስታ, highlighting Ethiopian identity and life experiences.

በቅርቡ በሀገረ አሜሪካ - ኦክላሃማ ዩኒቨርሲቲ፤ የአንጋፋው ኢትዮጵያዊ ሰዓሊና ገጣሚ ገብረክርስቶስ ደስታ የጥበብ ሥራዎችና የሕይወት ዘመን አሻራዎቹ ላይ ያተኮረና የዘከረ ሲፖዚየም ተካሂዷል። የሕይወት ዘመን የጥበብ ሥራዎቹን አንስተው ከዘከሩት ተጠባቢዎች መካከል በሥነ ግጥም፣ ሥነ ቀለም ቅብ፣ ቅርፃ ቅርፅና የንድፍ ሥራዎች ዘርፍ ስመጥርና መምህርት የሆኑት ከበደች ተክለአብ ናቸው።

People in this episode

Guests: ገብረክርስቶስ ደስታ, ገብረክስቶስ ደስታ

Topics covered

  • art
  • culture
  • Ethiopian identity
  • education
  • life experiences

Keywords

  • ገብረክስቶስ ደስታ
  • ኦክላሃማ ዩኒቨርሲቲ
  • ኢትዮጵያ
  • art
  • culture
  • life experiences
  • education

Mentioned in this episode

Organizations: ኦክላሃማ ዩኒቨርሲቲ

Places: አሜሪካ, ኢትዮጵያ

More episodes of SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

Explore listener stats, chart rankings, contacts and more on the SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ podcast page.