"ገብረክርስቶስ ደስታ ትልቅ አስተዋፅዖ አድርጓል ተብሎ የሚታመነው የ'ዘመናዊነት' ሥነ ጥበብ አሠራርን ኢትዮጵያ ውስጥ ቀድመው ካነሱት አንዱ በመሆኑ ነው" ከበደች ተክለአብ

"ገብረክርስቶስ ደስታ ትልቅ አስተዋፅዖ አድርጓል ተብሎ የሚታመነው የ'ዘመናዊነት' ሥነ ጥበብ አሠራርን ኢትዮጵያ ውስጥ ቀድመው ካነሱት አንዱ በመሆኑ ነው" ከበደች ተክለአብ

From SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ by SBS

May 8, 2026 · 15 min

About this episode

The episode discusses the artistic contributions and life experiences of Ethiopian artist ገብረክርስቶስ ደስታ.

በቅርቡ በሀገረ አሜሪካ - ኦክላሃማ ዩኒቨርሲቲ፤ የአንጋፋው ኢትዮጵያዊ ሰዓሊና ገጣሚ ገብረክርስቶስ ደስታ የጥበብ ሥራዎችና የሕይወት ዘመን አሻራዎቹ ላይ ያተኮረና የዘከረ ሲፖዚየም ተካሂዷል። የሕይወት ዘመን የጥበብ ሥራዎቹን አንስተው ከዘከሩት ተጠባቢዎች መካከል በሥነ ግጥም፣ ሥነ ቀለም ቅብ፣ ቅርፃ ቅርፅና የንድፍ ሥራዎች ዘርፍ ስመጥርና መምህርት የሆኑት ከበደች ተክለአብ ናቸው።

People in this episode

Guest: ገብረክርስቶስ ደስታ

Topics covered

  • art
  • Ethiopian culture
  • life experiences
  • creative works
  • education

Keywords

  • ገብረክርስቶስ ደስታ
  • ኦክላሃማ ዩኒቨርሲቲ
  • Ethiopian art
  • cultural heritage
  • creative expression

Mentioned in this episode

Organizations: ኦክላሃማ ዩኒቨርሲቲ

Places: አሜሪካ, ኢትዮጵያ

More episodes of SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

Explore listener stats, chart rankings, contacts and more on the SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ podcast page.